Thursday, November 24, 2016

የሰማያዊ ፓርቲ የምክር ቤት አባል የሆነችው ወይንሸት ሞላ ታሠረች።ቆንጅት ስጦታው  




የሰማያዊ ፓርቲ የምክር ቤት አባል የሆነችው ወይንሸት ሞላ ታሠረች። አራት ኪሎ አካባቢ ደህንነቶች መጥተው ወደ አልታወቀ ቦታ ወስደዋታል።የእስር ምክንያቷ ደግሞ ” ኢትዮጵያ ትቅደም አቆርቋዧ ይውደም !!! የሚል ፅሁፍ ፌስቡክ ላይ በመለጠፍና ሰማያዊ ፓርቲ ከፈረሰ በዃላ መንግሥትን በግልሽ ለመጣል አስበሻል” የሚል እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል።

No comments:

Post a Comment